Search

April 30, 2024

News

በ31 ሳምንታቸው የተወለዱት ሶስቱ መንትያ ህጻናት

በ31 ሳምንታቸው የተወለዱት ሶስቱ መንትያ ህጻናት
በመቅረዝ ጠቅላላ ሆስፒታል በፕሮፌሰር ድልአየሁ በቀለ ክትትል በ31 ሳምንታቸው የተወለዱት ሶስቱ መንትያ ህጻናት በሙሉ ጤንነት ላይ ሆነው ከ NICU (የጨቅላ ህጻናት ጽኑ ህሙማን ህክምና ክፍል) የህክምና ቆይታ ከሆስፒታላችን በጤና ከወጡ በኋላ የመጀምሪያ ክትትላቸው ቀን እግኝተን ፎቶአቸውን በደስታ አንስተናል። በዚህ አስደናቂ ክስተት ለቤተሰቡ እንኳን ደስ አላችሁ እንላለን። #triplets #MeQrez #0952272727 #6757
ሶስቱ መንትያ ህጻናት